am_tn/dan/02/17.md

534 B

የእርሱ ቤት

ይሄ የሚመለክተው የዳንኤልን ቤት ነው፡፡

የተከናወነው ነገር

“የንጉሡን አዋጅ በተመለከተ”

ምሕረትን እንዲለምኑ ጠየቃቸው

“ስለ ምሕረት እንዲፀልዩ ጠየቃቸው”

እርሱና እነርሱ ከሞት ያመልጡ ዘንድ

ይሄ በገቢር መልክ ሊገለፅ ይችላል፡፡“ንጉሡ እንዳይገድላቸው”ወይም “የንጉሡ ወታደሮች እንዳይገድሏቸው”