am_tn/act/23/12.md

463 B

የሐዋርያት ሥራ 23፡ 12-13

አጠቃላይ መረጃ: አጠቃላይ መረጃ: ይህ በጳውሎስ ታሪክ ውስጥ አዲስ ስለተፈጠረ ነገር ነው፡፡ አይሁዳዊያን ጳውሎስን ለመግደል ተማከሩ፡፡ ተማማሉ "አንድ ነገር ለማድረግ በመደበኛ ሁኔታ መስማማት" አርባ ወንዶች "40 ወንዶች" (ተመልከት: rc://*/ta/man/translate/translate-numbers)