am_tn/act/07/29.md

570 B

የሐዋርያት ሥራ 7፡29-30

ይህንን ከሰማ በኋላ በዚህ ሥፍራ ላይ በተዘዋዋር መልኩ የተገለጸው መረጃ "ከዚያ አንድ ቀን በፊት ሙሴ ግብጻዊውን ሰው መግደሉን እስራኤላዊያን ሰምተዋል ማለት ነው፡፡" (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/figs-explicit]]) አርባ ዓመታት ካለፉ በኋላ "ሙሴ ከግብጽ ምድር ከሸሸ በኋላ አርባ ዓመታት ካለፉ በኋላ" (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/figs-explicit]])