am_tn/act/04/13.md

668 B

የሐዋርያት ሥራ 4፡ 13-14

የእነዚህ ሰዎች ድፈረት በተመለከቱ ጊዜ በዚህ ሥፍራ “እነዚህ” የሚለው ቃል የሚያመለክተው የመሪዎችን ቡድን ነው፡፡ እነርሱ . . . እንደሆኑ አወቁ "ተገነዘቡ" ወይም "አወቁ" ተራ ሰዎች መሆናቸው፡፡ they were ordinary በዚህ ሥፍራ "እነርሱ" የሚለው ቃ የሚያመለክተው ጴጥሮስን እና ዮሐንስን ነው፡፡ ያልተማሩ ሰዎች "ምንም ዓይነት ስልጠና ያልወሰዱ ሰዎች" ወይም "መደበኛ ትምህርት ያልተከታተሉ ሰዎች"