am_tn/2sa/24/10.md

709 B

ዳዊት ልቡ አዘነ

እዚህ ስፍራ "ልብ" የዳዊትን ስሜት እና ህሊና ሁኔታ ለመግለጽ የዋለ ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ነው፡፡ "ዳዊት ተጸጸተ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)

እንግዲህ፣ ያህዌ የአገልጋዮን በደል ይቅር ይበል

ዳዊት "የአገልጋዩን" ሲል የሚገልጸው ራሱን ነው፡፡ ይህ ስልጣን ያለውን ለማክበር የትህትና አገላለጽ ነው፡፡