am_tn/2sa/22/50.md

709 B

አጠቃላይ መረጃ፡

ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡

ለስምህ

እዚህ ስፍራ "ስም" የሚለው ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ የሚያመለክተው የያህዌን ታላቅነት/ክብር ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)

እርሱ ለቀባው የቃል ኪዳኑን ታማኝነት አሳየ

እዚህ ስፍራ ዳዊት የሚያመለክተው ያህዌ በ2 ሳሙኤል 7፡8 ላይ የገባውን ቃል ኪዳን ሊሆን ይችላል፡፡