am_tn/2sa/22/26.md

514 B

አጠቃላይ መረጃ፡

ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡

አንተ ለጠማሞች ዘወርዋራ ነህ

እዚህ ስፍራ "ጠማማ" የሚለው የማያስደስት መሆን ወይም ተንኮለኛ ማለት ሲሆን፤ "ዘወርዋራ" ማለት መልካም እና ትክክል ከሆነው የሚርቅ ማለት ነው፡፡ ይህ ማለት እግዚአብሔር ክፉ ሰዎችን ምን እንደሚያደርግ ያውቃል፡፡