am_tn/2sa/22/22.md

629 B

አጠቃላይ መረጃ፡

ዳዊት ለያህዌ የሚያቀርበውን መዝሙር ይቀጥላል፡፡

የያህዌን መንገዶች ጠብቄአለሁ

እዚህ ስፍራ "የያህዌ መንገዶች" የሚለው የሚያመለክተው ያህዌ እርሱ የሆነ ህዝብ ማድረግ የሚፈልገውን ነገር ነው፡፡ ይህ ማለት ዳዊት ያደረገው ያህዌ ያዘዘውን ነገር ነው፡፡

በፊቴ ነበር

ይህ ማለት ዳዊት በቀጣይነት ስለ እግዚአብሔር ትዕዛዛት/ድንጋጌዎች ያነብና ያስብ ነበር ነው፡፡