am_tn/2sa/21/10.md

494 B

ሪጽፋ… ኢዮሄል

ሪጽፋ ሴት ናት አባቷ ኢዮሄል ነበር፡፡ በ2 ሳሙኤል 3፡7 ላይ እነዚህ ስሞች እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡

ይህ ለዳዊት ተነገረው

ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊተረጎም ይችላል፡፡ "አንድ ሰው ለዳዊት ነገረው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)