am_tn/2sa/21/01.md

764 B

የያህዌን ፊት አየ

እዚህ ስፍራ "ፊት" ለያህዌ መገኘት ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ/ ነው፡፡ የዚህ ትርጉም ዳዊት ስለ ድርቁ ምላሽ ለማግኘት ወደ ያህዌ ጸለየ ማለት ነው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)

በሳኦል እና በእርሱ ነብሰ ገዳይ ቤተሰብ ምክንያት

ሳኦል ብዙ ገባዖናውያንን ገድሎ ነበር፣ በመሆኑም የሳኦል ትውልድ በዚህ ኃጢአት ምክንያት ጥፋተኞች ነበሩ፡፡