እዚህ ስፍራ ኢቢሳ የሚወክለው ራሱን እና ወታደሮቹን ነው፡፡ "ከኢቢሳ እና ወታደሮቹ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)
እዚህ ስፍራ "ከተማይቱ" የሚለው የሚያመለክተው የአሞናውያንን ዋና ከተማ ረአብን ነው፡፡
"ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ"