am_tn/2sa/08/05.md

646 B

ዳዊት ገደለ

ዳዊት ወታደሮቹን ይወክላል፡፡ "ዳዊት እና ወታደሮቹ ገደሉ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/ የአንድን ነገር ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)

ሃያ ሁለት ሺህ ሶርያውያን ወንዶች

"22,000 የሶርያ ወንዶች/ወታደሮች" (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)

በሶርያውያን ግዛት የጦር ሰፈሮችን አቋቋመ

" ብዙ የእርሱ ወታደሮች ቡድኖች በሶርያ እንዲቆዩ አዘዘ"