am_tn/2sa/05/03.md

348 B

ዳዊትን በእስራኤል ላይ ንጉሥ አድርገው ቀቡት

"መቀባት" እግዚአብሔር ዳዊትን ንጉሥ አድርጎ እንደመረጠው እውቅና መስጠታቸውን የሚገልጽ ምልክታዊ ድርጊት ነው፡፡ (ምልክታዊ/ትዕምርታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ)