ይህ ሀረግ "መላው የእስራኤል አገር" ማለት ነው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)
በወዳጅነት ተለያዩ፡፡ ዳዊት በአበኔር አልተበሳጨም፡፡