am_tn/2sa/02/10.md

488 B

የይሁዳ ቤት ዳዊትን ተከተለው

የዳዊትን ተዕዛዝ መቀበል የተገለጸው እርሱን "መከተል" ተደርጎ ነው፡፡ "የይሁዳ ነገድ ዳዊትን ንጉሣቸው አድርገው ታዘዙት" በሚለው ውስጥ እንደሚገኝ፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)

የይሁዳ ቤት

እዚህ ስፍራ "ቤት" የሚለው የዋለው "ነገድ" በሚል ትርጉም ነው፡፡