am_tn/2sa/02/06.md

813 B

አጠቃላይ መረጃ፡

ዳዊት ከኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች ጋር ተነጋገረ፡፡

እነዚህ ነገሮች

ሳኦልን ቀበሩት

እጆቻችሁ ይጠንክሩ

እዚህ ስፍራ "እጆች" የሚለው የሚያመለክተው የኢያቢስ ገለዓድን ሰዎች ነው፡፡ "ጠንክሩ" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ስኔክቲክ/የነገሩን ስያሜ ከፊሉን በመውሰድ መላውን ነገር መግለጽ የሚለውን ይመልከቱ)

ንጉሥ እሆን ዘንድ ቀብተውኛል

በዚህ ትዕምርታዊ/ምልክታዊ ድርጊት፣ በዳዊት ራስ ላይ ዘይት ያፈሰሱት ንጉሥ ሆኖ መመረጡን ለማሳየት ነው፡፡ (ምልክታዊ/ትዕምራታዊ ድርጊት)