am_tn/2ki/22/08.md

575 B

ኬልቅያስ

ይህ ሰው ስም ነው፡፡ 2 ነገሥት 18፥18 ላይ ይህን እንዴት እንደ ተረጐኸው ተመልከት፡፡

የሕጉ መጽሐፍ

ሕግ የተጻፈው በጥቅልል መጽሐፍ ሊሆን ይችላል፡፡ ጥቅልል መጽሐፍ በአንድ ረጅም ፓፒረስ ወይም ቆዳ ተጽፎ የተጠቀለለ ነው፡፡

በሠራተኞቹ እጅ ተሰጠ

‹‹እጅ›› ጠቅላላ ሠራተኞቹን ይመለከታል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ለሠራተኞቹ ተሰጣቸው››