የንጉሥ ሕዝቅያስ ታሪክ ቀጥሏል፡፡
‹‹ተጣበቀ›› ከእርሱ ታማኝ በመሆን ጸና ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ሕዝቅያስ ለያህዌ ታማኝ ሆነ›› ወይም፣ ‹‹ሕዝቅያስ ለያህዌ ታማኝ በመሆን ጸና››
‹‹ሕዝቅያስ በሄደበት ሁሉ ስኬታማ ነበር››
ዙሪያውን በግንብ የተከበበች ከተማ