am_tn/2ki/17/07.md

550 B

አጠቃላይ መረጃ

በእስራኤል ላይ የያህዌን ፍርድ አሳጥሮ ለማቅረብ ታሪኩ ቆም ብሏል፡፡

ይህ ምርኮ

ይህ የሚያመለክተው የእስራኤላውንን በአሦራውያን መወረር ነው፡፡

እጅ

‹‹እጅ›› የመቆጣጠር፣ የሥልጣን ወይም የኀይል ሌላ መጠሪያ ነው፡፡

ልማድ ስለ ተከተሉ

‹‹ተከተሉ›› የሚለው የሰዎች አኗኗር ሁኔታ ወይም መንገድ ማለት ነው፡፡