am_tn/2ki/14/28.md

602 B

በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ተጽፎ የሚገኝ አይደለምን?

ጥያቄው የቀረበው የኢዮአካዝ ተግባር በሌላ የታሪክ መጽሐፍ ተጽፎ እንደሚገኝ ለአንባቢ ለማሳሰብ ነው፡፡ 2 ነገሥት 1፥18 ላይ ይህ ሐረግ እንዴት እንደ ተተረጐመ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ነገሥታት ታሪክ በተጻፈበት መጽሐፍ ተጽፎአል››

ኢዮርብዓም ከአባቶቹ ከእስራኤል ነገሥታት ጋር አንቀላፋ

x