ጥያቄው የቀረበው የኢዮአካዝ ሥራ በሌላ መጽሐፍ ተጽፎ የሚገኝ መሆኑን ለአንባቢው ለማሳሰብ ነው፡፡ 2 ነገሥት 1፥18 ላይ ይህ እንዴት እንደ ተተረጐመ ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የእስራኤል ነገሥታት ታሪክ በተጻፈበት መጽሐፍ ተጽፎአል፡፡››
ይህ ማለት ሞተ ማለት ነው፡፡