‹‹ኢዮአስ በነገሠ በሃያ ሦስተኛው ዓመት››
ኢዮአስ ይህን ያለው ካህናቱን ለመገሠጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹ቤተ መቅደሱን ማደስ ነበረባችሁ››
‹‹የፈረሰውን ለሚያድሱ ሠራተኞች ክፈሉት››