am_tn/2ki/11/11.md

476 B

ከቤተ መቅደሱ ግራና ቀኝ፤ መሠዊያውና ቤተ መቅደስ አጠገብ፡፡

አንዳንድ ትርጒሞች ‹‹ቤተ መቅደስ›› የሚለውን፣ ‹‹ቤተ መንግሥት›› በማለት ተርጉመዋል፡፡ እነዚህ ትርጒሞች፣ ‹‹ከቤተ መንግሥቱ ግራና ቀኝ፤ መሠዊያውና ቤተ መቅደሱ አጠገብ›› ይላሉ፡፡

የንጉሡን ልጅ ኢዮአስን አውጥቶ

x