am_tn/2ki/09/29.md

496 B

የአክዓብ ልጅ ኢዮራም በነገሠ በዐሥራ አንደኛው ዓመት

የአሁኑ የእስራኤል ንጉሥ ስንት ዓመት እንደ ገዛ በማመልከት አካዝያስ መግዛት የጀመረበትን ጊዜ ያሳያል፡፡ አማራጭ ትርጒም፣ ‹‹የአክዓብ ልጅ ኢዮራም የእስራኤል ንጉሥ በሆነ በዐሥራ አንደኛው ዓመት››

ዐሥራ አንደኛ ዓመት

‹‹ከጥንት ወላጆቹ››