am_tn/2ki/07/07.md

587 B

አጠቃላይ መረጃ

ሶርያውያን ብዙ የጠላት ሰራዊት ወደ ሰፈራቸው እየመጣ ነው ብለው እንዲያስቡ ጌታ ካደረገ በኃላ የሆነው እንዲህ ነበር፡፡

መሸትሸት ሲል

ይህ ፀሐይ ከጠለቀች በኃላ ጨለማ ከመሆኑ በፊት ያለው ጊዜ ነው፡፡

ዘረፋ

ይህ አሸናፊው ሰራዊት ከተሸናፊው የሚወስደውን ነገር ያመለክታል፡፡ እዚህ ላይ፣ ‹‹ብርና ወርቅ፣ ልብሶች›› ናቸው የተጠቀሱት፡፡