am_tn/2ki/06/06.md

671 B

የእግዚአብሔርም ሰው አለ

‹‹የእግዚአብሔር ሰው ኤልሳዕ ጠየቀ››

እንጨት ቆርጦ ወደ ውሃው ውስጥ በመጣል የመጥረቢያው ብረት እንዲንሳፈፍ አደረገ

ተአምር ለማድረግ እግዚአብሔር በኤልሳዕ ተጠቀመ፡፡ የመጥረቢያው ብረት ውሃው ላይ ተንሳፈፈ፤ ነቢዩ እስኪወስደው እዚያው ቆየ፡፡

ብረቱ እንዲንሳፈፍ አደረገ

‹‹ብረቱ ተንሳፈፈ››

ብረቱ

‹‹የመጥረቢያው ራስ›› የመጥረቢያው ራስ ከብረት የተሠራ ነበር፡፡