am_tn/2ki/04/14.md

644 B

ጥራት

‹‹እንድትመጣ ንገራት››

በጠራትም ጊዜ

‹‹እንድትመጣ ግያዝ ሲነግራት››

እበራፉ ላይ

መተላለፊያው ላይ ማለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፣ ‹‹መውጫ መግቢያው ላይ››

ልጅ

‹‹ወንድ ልጅ››

ጌታዬ የእግዚአብሔር ሰው

ሴትዮዋ በእነዚህ ሁለት መጠሪያዎች የተጠቀመችው ኤልሳዕን ለማመልከት ነው፡፡

አገልጋይህ

ለእርሱ ያለትን አክብሮት ለማሳየት ሴትዮዋ ራሷን አገልጋይህ አለች፡፡