938 B
938 B
ሃያ አንድ አመት… አሥራ አንድ ዓመት
“ዕድሜው 21 ዓመት… 11 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)
በአምላኩ በእግዚአብሔር ፊት መጥፎ የሆነውን ነገር
እዚህ “ፊት” የሚለው ፍርድን ያመለክታል ፡፡ እግዚአብሔር የሴዴቅያስን ሥራ አየ ፤ አልተቀበለውምም። ኣት: “አምላኩ እግዚአብሔር ክፉ እንደ ሆነ የወሰነው ወይም “አምላኩ እግዚአብሔር ክፉ እንደሆነ የቆጠረው” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)
ከእግዚአብሔር አፍ የተናገረ
እዚህ “አፍ” የሚለው ቃል እግዚአብሔር የተናገረውን ቃል ይወክላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ለእርሱ የተናገረውን ቃል የተናገረው ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)