am_tn/2ch/35/07.md

1.3 KiB

አጠቃላይ መረጃ

ቁጥሮችን እና የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ

ሠላሳ ሺህ ጠቦቶች ነበሩ

“30,000 በጎች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)

ልጆች

የፍየል ግልገሎች

ሦስት ሺህ ወይፈኖች

“3,000 ወይፈኖች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)

እነዚህ ከንጉሡ ንብረቶች ነበሩ

“እነዚህ ሁሉ የበግ እና የፍየል ግልገሎች ፣ እና በሬዎች የሰጣቸው እርሱ ነበር”

2,600 በጎችና ፍየሎች

“ሁለት ሺህ ስድስት መቶ በጎችና ፍየሎች” ( ቁጥሮችን፡ይመልከቱ)

ሦስት መቶ በሬዎች

“300 በሬዎች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)

ኬልቅያስ… ዘካርያስ… ይሒኤል… ለፋሲካው… ሸማያ… ናትናኤል… ሓሻቢያ… ይዒኤል …ዮዛባት

እነዚህ ሁሉ የወንዶች ስሞች ናቸው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)

አምስት ሺህ በጎችና ፍየሎች

“5,000 ፍየሎችና በጎች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)

አምስት መቶ በሬዎች

“500 በሬዎች” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)