am_tn/2ch/33/21.md

842 B

ዕድሜ ሃያ ሁለት ዓመት

“ዕድሜው 22 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)

በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ የሆነውን ነገር አደረገ

እዚህ የእግዚአብሔር “እይታ” የሚያመለክተው አንድን ነገር እንዴት እንደሚመዝን ነው። በ 2 ኛ ዜና 14 ፡ 2 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ክፉ ናቸው ያላቸው ነገሮች” ወይም “እግዚአብሔር ክፋ እንደሆኑ የቆጠራቸው ነገሮች” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)

ይህ አምኖን እጅግ ብዙ ተላለፈ

“አሞን ደጋግሞ ኃጢአት ሠራ” ወይም “አሞጽ ኃጢአት በመሥራት ቀጠለ ”