am_tn/2ch/33/18.md

2.0 KiB

እነሆ ፣ በእስራኤል ሥራዎች ... ተጽፈው ነበር

“ማንኛውም ሰው ሥራዎቹን ማየት ይችላል … እስራኤልን እዚያ እንደተጻፈ ማየት ይችላል”

ተጽፈዋል… ተጽፈውባቸዋል

እነዚህ ሐረጎች በገቢራዊ አረፍተነገሮች ሊገለጹ ይችላሉ። ኣት: - “ሰዎች ጻፏቸው … ሰዎች ስለእነርሱ ጻፉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)

የእስራኤል ነገሥታት ሥራ

ይህ በእስራኤል የታሪክ መዝገብ ውስጥ አሁን የማይገኝ ነው ፡፡

በኮረብታው ላይ የነበሩትን መስገጃዎች የሠራበት ፥ የማምለኪያ አጸዶችን እና የተቀረጹ ምስሎችን ያቆመበት ቦታ

ምናሴ ሕንጻውንና ግንባታውን አልሠራም ፣ ይልቅ ሠራተኞቹን እንዲሠሩ አዟል ፡፡ ኣት: - “የኮረብታው መስገጃዎች ያሠራበት ፣ እና የማምለኪያ አጸዶቹን እና የተቀረጹ ምስሎችን ያስቆመበት ሥፍራ ፤” ወይም “ሠራተኞቹን የኮረብታ መስገጃዎቹን እንዲገነቡና የማምለኪያ አጸዶቹን እና የተቀረጹ ምስሎችን እንዲያቆሙ ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)

በባለ ራእዩ ታሪክ መጽሐፍ

ይህ የማይገኝ መጽሐፍ ነው።

ምናሴ ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ

ይህ አክብሮት ያለው አገላለጽ ነው። አት: - “ምናሴ ሞተ” ( ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)

በገዛ ቤቱ

“በቤተ መንግሥቱ”

አሞጽ

ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)

በእርሱ ቦታ ነገሠ

ይህ ፈሊጥ ነው ፡፡ ኣት: - “ቀጣዩ ንጉሥ ሆነ” ወይም “የይሁዳ ንጉሥ ሆነ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)