am_tn/2ch/33/14.md

1.4 KiB

አጠቃላይ መረጃ

የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ

ምናሴ ሠራ ... ከበበው … ወሰደው …. በተራራ ላይ ሠራ

ምናሴ ሕንጻውንና ግንባታውን አልሠራም ፣ይልቅ ሠራተኞቹን እንዲሠሩት አዘዛቸው ፡፡ ኣት: “ምናሴ ሠራተኞቹን እንዲሠሩ … ዙሪያውን ከበቡ… ሠራተኞቹንም እንዲያስወግዱ …..ከዚህ በፊት በተራራው ላይ የሠሩትን ፡፡( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)

ግዮን

ይህ ምንጭና እና የጅረት ስም ነበር ፡፡ በ 2ኛ ዜና 32 ፡30 ውስጥ ‹የጊዮን ውኃዎች› የሚለውን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “የጊዮን ውኃዎች” ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)

የኦፌል ኮረብታ

በ 2 ኛ ዜና 27፡3 እንዳለው የዚህን ኮረብታ ስም ይተረጉሙ ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)

ግድግዳውን ከፍ አደረጉ

“ግድግዳውን ከፍ አድርጎ ገነባ ”

የተመሸጉ ከተሞች

ይህ በዙሪያቸው ግንብ ያሉባቸውን ከተሞች ያመለክታል ፡፡

ባዕዳን አማልክቱ

'ከሌሎች አገሮች የመጡ የሐሰት አማልክት'