እርዳታ መለመን
ሁለተኛው ሐረግ የመጀመሪያው ሐረግ በማጠናከር የምናሴን ጸሎት እውነተኛነት ያስረግጣል ፡፡ ይህ በገቢራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “ወደ እግዚአብሔር ጸለየ እርሱም ተለመነው” ( ድግግሞሽን ፣ ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን፡ይመልከቱ)
“እንደ ንጉሥ እንደገና ለመግዛት”