am_tn/2ch/33/10.md

1.0 KiB

በእነሱ ላይ አመጣ

እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን እንዲያጠቃ ሰራዊቱን ላከ ፡፡ ኣት: “በእነርሱ ላይ ጥቃት አመጣባቸው” ( የሚጠበቅ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)

የአሦር ንጉሥ ሰራዊት አዛዦች

አዛዦች ከወታደሮቻቸው ጋር ነበሩ ፡፡ ኣት: - “የአሦር ንጉሥ ሠራዊት አዛዦችና ወታደሮቻቸው” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከል፡ይመልከቱ)

ምናሴን በሰንሰለት አስረው ወደ ባቢሎን ወሰዱት

እዚህ ላይ ምናሴ ወደ ግዞት የተወሰደው እግሩ ታስሮ ነበር።ሰንሰለቶች በእግሮቹ ዙሪያ የተቀመጡ ማሰሪያዎች ነበሩ፡፡ ኣት: “ምናሴን ያዘው ፣ በሰንሰለት አሰረው ወደ ባቢሎን እስረኛ አድርገው ወሰዱት።" ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)