am_tn/2ch/33/07.md

1.4 KiB

እርሱ ሠራው

ምናሴ ሥራውን አልሠራ ይሆናል። አገልጋዮቹ ሥራውን ሠርተው ይሆናል። ኣት: - “ምናሴ ሠራተኞቹን እንዲሠሩ አዘዘ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)

ስሜን ለዘላለም አኖራለሁ

እዚህ እግዚአብሔር “በስሙ” ተወክሏል። ኣት: “ሰዎች ለዘላለም እንዲያመልኩኝ በፈለግኩበት ቦታ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)

ለአባቶቻቸው ሰጠኋቸው

ለአባቶቻቸው የሰጠኋቸው ”

ይሁዳ እና የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች

እዚህ “ኢየሩሳሌም”የ “ይሁዳ” አንድ አካል ነው። ኣት: “የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)

እግዚአብሔር በእስራኤል ፊት ካጠፋቸው ከአሕዛብ ይልቅ

እዚህ “አገራት” የሚለው ቃል እስራኤል ከመምጣቱ በፊት በከነዓን ምድር ይኖሩ የነበሩትን ሰዎች ያመለክታል ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔር የእስራኤልን ህዝብ ወደ ምድሪቱ ሲገባ እና እየተስፋፉ ሲሄዱ ካጠፋቸው እጅግ የበለጡ ሰዎች” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)