am_tn/2ch/32/30.md

1.2 KiB

ሕዝቅያስ ደግሞ ደፈነ …..እርሱ አቅንቶ አወረደው

ምናልባት ሕዝቅያስ ሌሎች ሰዎች ሥራውን እንዲሰሩ አዞ ሊሆን እንደሚችል አንባቢዎቹ ሊገነዘቡ ይገባል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቅያስ ሠራተኞቹ ውሃውን እንዲደፍኑ እና … ውሃው እንዲወርድ ቱቦ እንዲሰሩ አዘዘ ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)

የጊዮንን ውሃ

ይህ በኢየሩሳሌም አቅራቢያ ያለ ዥረት ስም ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)

በምድሪቱ የተከናወነው ተአምራዊ ምልክት

ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር በምድሪቱ ላይ ያደረገውን ተአምር” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)

በልቡ ውስጥ ያለውን ሁሉ ለማወቅ

እዚህ “ልብ” የሰውን ውስጣዊ ማንነት ያሳያል ፡፡ ኣት: - “የሕዝቅያስን እውነተኛ ባሕርይ ለመግለጥ” (የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)