am_tn/2ch/32/11.md

1.6 KiB

የሚያስታችሁ ሕዝቅያስ አይደለምን .. . የአሦርን ንጉሥ?

ሰናክሬም የኢየሩሳሌም ሰዎች ስላሉበት ሁኔታ እንዲያስቡ አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል ፡፡ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “ሕዝቅያስ እያሳታችሁ ነው….የአሦር ንጉሥ ።” ( አወያይ መጠይቅን ፡ይመልከቱ)

በራብ እና በጥም እንድትሞቱ ያድርግህ ዘንድ

“በምግብና በውሃ እጥረት ትሞታለህ”

ከአሦር ንጉሥ እጅ

እዚህ “እጅ” ኃይልን ወይም ቁጥጥርን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ከአሦር ንጉሥ ኃይል” ወይም “ከአሦር ንጉሥ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)

መሠዊያዎችን ያስወገደ ይሄው ሕዝቅያስ አይደለምን… መሠዊያ?

ሰናክሬም የኢየሩሳሌም ሰዎች ያሉበትን ሁኔታ እንዲያስቡ ለማድረግ አወያይ መጠይቅ ይጠቀማል ፡፡ይህ እንደ መግለጫ ሊተረጎም ይችላል ፡፡ ኣት: - “መሠዊያዎቹን የፈረሰ ይሄው ሕዝቅያስ ነው።” ”ወይም “ ሕዝቅያስ መሠዊያዎቹን አስወገደ….”

ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን አዘዘ

እዚህ “ይሁዳ” እና “ኢየሩሳሌም” የሚሉት ቃላት የሚቀመጡትን የሚያመለክቱ ናቸው ፡፡ ኣት: - “የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ አዘዘ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)