am_tn/2ch/32/06.md

781 B

በሕዝቡ ላይ የጦር አዛዦችን አስቀመጠ

“ላይ አስቀመጠ” የሚለው ፈሊጥ እርሱ በኃላፊነት ሾመ ማለት ነው። “በሕዝቦች ላይ የጦር አዛዦችን አለቃ አድርጎ ሾመ” ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)

ከእኛም ጋር ያለው ከእርሱ ጋር ካለው ይበልጣል

“አምላካችን ከእኛ ጋር ስለሆነ ከአሦር ንጉሥ ጋር ካሉት የበለጠ ኃያል ነው”

የሥጋ ክንድ ብቻ ነው

እዚህ “ክንድ” ጥንካሬን ይወክላል ፣ “ሥጋ” ደግሞ ሰብአዊነትን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “ሰብአዊ ኃይል ያላቸው ብቻ ናቸው” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)