am_tn/2ch/29/27.md

616 B

የእግዚአብሔር መዝሙር ደግሞ ተጀመረ

“የእግዚአብሔር መዝሙ” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው ለእግዚአብሔር መዝሙር የሚዘምሩ ሰዎችን ነው ፡፡ ኣት: - “ሕዝቡም ለእግዚአብሔር ያዜሙ ጀመር”

የሚቃጠለው መስዋዕት እስኪፈጸም ድረስ

ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: “ካህናቱ የሚቃጠለውን መስዋዕት እስኪፈጽሙ ድረስ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)