am_tn/2ch/29/22.md

654 B

በሬዎቹንም አርደው ካህናቱ ደሙን ተቀበሉ

“ካህናቱ ወይፈኖችን አርደው ደሙን ወሰዱ”

እጃቸውን ጫኑባቸው

“ንጉሡና ማኅበሩ ሁሉ እጃቸውን ጫኑባቸው”

የሚቃጠል መሥዋዕት የኃጢአት መሥዋዕት ለእስራኤል ሁሉ እንዲደረግ

ይህ በገቢራዊ አረፍተነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “ካህናቱ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የኃጢአትን መሥዋዕት ለእስራኤል ሁሉ ያድርጉ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)