am_tn/2ch/28/26.md

1.8 KiB

የፊተኛውና የኋለኛው መንገዶቹ

የአካዝ ድርጊቶች የተጓዘበት መንገድ እንደሆኑ ተደርጎ ተነግሯል ፡፡ “የፊተኛውና እና የኋለኛው” የሚለው ሐረግ የሚያመለክተው እነዚያን ጽንፎች እና በመካከላቸው ያሉትን ነገሮች ሁሉ ነው። ኣት: - “ከንግሥናው መጀመሪያ አንስቶ እስከ ንግሥናው መጨረሻ ድረስ ያደረገውን ሁሉ” ( ዘይቤያዊን እና ሜሪዝምን፡ይመልከቱ)

እነሆ ፣ በመጽሐፉ ተጽፈዋል … እስራኤል

“ማንም ሰው መጽሐፉ ላይ ማየት ይችላል… እስራኤልን እና እዚያ እንደተጻፈ ማየት ይቻላል”

እነርሱ በመጽሐፉ ተጽፈዋል

ይህ በገቢራዊ አረፍተ ነገር ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “አንድ ሰው በመጽሐፉ ውስጥ ጻፋቸው” ወይም “በመጽሐፉ ውስጥ ስነእርሱ ማንበብ ትችላለህ” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)

የይሁዳና የእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ

ይህ ከእንግዲህ የማይገኝ መጽሐፍ ነው።

አካዝ ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ

የአካዝ መሞት ማንቀላፋት እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል ፡፡ ኣት: “አካዝ ሞተ” ( ዘይቤያዊን እና ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)

ቀበሩት

“ሰዎች ቀበሩት”

በእርሱ ቦታ ነገሠ

“በእርሱ ቦታ” የሚለው ሐረግ ዘይቤያዊ አገላለጽ “በእርሱ ፋንታ” የሚል ትርጉም አለው ፡፡ “በአካዝ ፋንታ ነገሠ” (ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)