1.4 KiB
1.4 KiB
በመከራው ጊዜ
“መከራ ሲደርስበት”
የደማስቆ አማልክት
እግዚአብሔር በኢየሩሳሌም እንደሚያድር ሁሉ፣ ሶርያውያን ደማስቆ የአማልክቶቻቸው መኖሪያ ከተማ እንደ ሆነች ያምናሉ። ኣት: - “ሶርያውያን በደማስቆ ያሚያመልኳቸው አማልክት” ( የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
ያሸነፉጽ አማልክት
ይህ የአካዝን ሀሳብ ያሳያል ፡፡ ሶርያውያን እርሱ እና ሠራዊቱን ስላሸነፉ አካዝ ሽንፈቱን ሶርያውያን ለሚያመልኳቸው አማልክት ሰጥቷል ፡፡ ኣት: “የሶርያ ሠራዊት የሚያመልኳቸው አማልክት እርሱን እንዲያሸንፉ አስችለዋል” (የሚጠበቅ እውቀትን እና ያልተገለጸ መረጃን ፡ይመልከቱ)
እነርሱ ለእርሱና ለእስራኤል ሁሉ ጥፋት ነበሩ
“ጥፋት” የሚለው ቃል በግስ ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “እነዚያ አማልክት እርሱንም ሆነ እስራኤልን ሁሉ አወደሙ” (የረቂቅ ስሞችን ፡ይመልከቱ)
እስራኤል ሁሉ
እዚህ ላይ “እስራኤል” ደቡባዊውን የይሁዳን መንግሥት ይወክላል ፡፡