am_tn/2ch/28/19.md

1.4 KiB

በአካዝ ምክንያት እግዚአብሔር ይሁዳን አዋረደ

“ይሁዳ” የሚለው አገላለጽ የይሁዳን ሕዝብ ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር ሕዝቡን ማዋረዱ በሆነ መንገድ ይሁዳን በአካል ወደ ታች ዝቅ እንዳደረገ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: “እግዚአብሔር በአካዝ ምክንያት የይሁዳን ሕዝብ አዋረደ” (የባህሪ ስምን እና ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)

በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአትን እጅግ ሰርቶአልና

አካዝ እጅግ ኃጢአትን ስለማድረጉ ሲነገር ኃጢአት በጣም ከባድ ቁስ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጻል ፡፡ ኣት: - “በእግዚአብሔር ላይ ብዙ ኃጢአትን አደረገ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)

ቴልጌልቴልፌልሶር

ይህ ቴልጌልቴልፌልሶር 3ኛ ሲሆን ፣ ደግሞ ፑል በመባል ይታወቃል። (ተመልከት/ች: የስሞች አተረጓጎም)

እርሱን ከማበረታታት ይልቅ አስጨነቀው

አካዝ ጠላቶቹን እንዲያሸንፍ ማገዝ አካዝን መበረታታት እንደሆነ ተደርጎ ተገልጾአል። ኣት: - “እርሱን ከመርዳት ይልቅ ችግር አመጣበት ( ዘይቤያዊን፡ይመልከቱ)