am_tn/2ch/26/22.md

1.2 KiB

ከመጀመሪያው አንስቶ እስከ መጨረሻው ዖዝያንን የሚመለከቱ ሌሎች ጉዳዮች በአሞጽ ልጅ በነቢዩ ኢሳይያስ ተጽፈዋል፡፡

ይህ በንቃት ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል ፡፡ ኣት: - “የዖዝያንን ሌሎች ጉዳዮች ከቀድሞው እስከ መጨረሻው ድረስ ፣ የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ መዝግቧቸዋል” ( ገቢራዊን ወይም ተብሮአዊን ፡ይመልከቱ)

ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው

( ሜሪዝምን ፡ይመልከቱ)

አሞጽ

ይህ የሰው ስም ነው ፡፡ ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)

ዖዝያንም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ

ይህ መሞቱ የተነገረበት ጨዋነት ያለው መንገድ ነው ፡፡ ኣት-“እንዲሁ ዖዝያን ሞተ” ( ዘወርዋራን ፡ይመልከቱ)

ከአባቶቹ ጋር ቀበሩት

“ሰዎቹ በአባቶቹ አቅራቢያ ቀበሩት” ወይም “አባቶቹ በተቀበሩበት ቀበሩት ፡፡”

በእርሱም ፋንታ ልጁ ኢዮአታም ነገሠ

“ልጁ ኢዮአታም ከዖዝያን በኋላ ነገሠ”