am_tn/2ch/25/13.md

653 B

አሜስያስ መልሶ የላካቸው የጦሩ ሰዎች

አሜስያስ ወደ እስራኤል የላከው የእስራኤል ሰራዊት ሰዎች ”

ቤትሖሮን

ይህ በኢየሩሳሌም አቅራቢያ በኤፍሬም የሚገኝ መንደር ነበር። ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)

መታቸው

እዚህ “መታቸው” ማለት እነርሱን መግደል ነው ፡፡ ኣት: “ተገደለ”( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)

ሦስት ሺህ ሰዎች

“3,000 ሰዎች”

ብዙ ምርኮ ወሰደ

“እጅግ ብዙ ዋጋ ያላቸውን ነገሮች ወሰደ”