am_tn/2ch/25/09.md

894 B

አንድ መቶ መክሊት ያህል

“100 መክሊት ብር።” ይህንን ወደ ዘመናዊ ልኬት መቀየር ትችላለህ፡፡ ኣት: - “ወደ ሦስት ሺ ሦስት መቶ ኪሎ ግራም ብር” ወይም “3,300 ኪሎ ግራም ብር” ( መጽኀፍ ቅዱሳዊ ክብደትን ፡ይመልከቱ)

የእስራኤል ሠራዊት … ከኤፍሬም ወደ እርሱ የመጡ ወታደሮች ናቸው

እነዚህ አንዱን ሠራዊት የሚገልጹ ሁለት መንገዶች ናቸው ፡፡

ስለዚህ እጅግ ተቆጡ

እዚህ የቁጣቸው መጨመር በእነርሱ ውስጥ እንደሚነድ እሳት እንደሆነ ተገልጾአል። ኣት: - “ስለዚህ ቁጣቸው በውስጣቸው እንደ እሳት ነደደ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)

ጽኑ ቁጣ

“በጣም ተቆጡ”