am_tn/2ch/25/03.md

472 B

እንዲህም ሆነ

ይህ ሐረግ የታሪኩ አዲስ ክፍል እንደሚጀምር ለመጠቆም ያገለግላል ፡፡ ቋንቋህ ይህንን የሚያደርግበት መንገድ ካለው እዚህ መጠቀም ትችላለህ ፡፡

የሙሴ መጽሐፍ

ይህ የዘፍጥረትን ፣ የዘጸአትን ፣ የዘሌዋውያን ፣ የዘኁልቁን፣ እና የዘዳግምን መጻሕፍት የሚያመለክት ነው ፡፡