am_tn/2ch/24/15.md

1.1 KiB

አርጅቶ ዕድሜም ጠግቦ ነበር

እነዚህ ሁለት ሐረጎች አንድ ዓይነት ትርጉም ያላቸው ሲሆን ለምን ያህል ጊዜ እንደኖረ አፅንዖት ይሰጣል ፡፡ ኣት: “በጣም አረጀ” ( ድግግሞሽን ፡ይመልከቱ)

ዕድሜ ጠገበ

ይህ ፈሊጥ ረጅም ዕድሜ እንደኖረ ያሚያመለክት ነው ፡፡ ( ፈሊጥን ፡ይመልከቱ)

ዕድሜው 130 ዓመት

“ዕድሜው አንድ መቶ ሠላሳ ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)

በነገሥታቱ መካከል

“በነገሥታቱ መቃብር” ወይም “በነገሥታቱ መቃብር መካከል”

ከእስራኤልም ጋር ፣ ከእግዚአብሔርና ከቤቱም ጋር ቸርነትን ሠርቶአልና

“ጥሩ” የሚለው ስያሜያዊ መግለጫ እንደ ቅፅል ሊተረጎም ይችላል። ኣት: - “ለእግዚአብሔር እና ለእግዚአብሔር ቤተ-መቅደስ በይሁዳ መልካም ነገሮችን ስላደረገ” ( ስማዊ ቅጽልን ፡ይመልከቱ)