am_tn/2ch/24/01.md

1.2 KiB

መግዛት ጀመረ

“የይሁዳ ንጉሥ ሆነ”

አርባ ዓመት

“40 ዓመት” ( ቁጥሮችን ፡ይመልከቱ)

ሳብያ

ይህ የሴት ስም ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም፡ይመልከቱ)

በእግዚአብሔር ፊት ትክክል የሆነውን ነገር

እዚህ “ዐይኖች” የሚለው ቃል ማየትን ይወክላል፣ ማየት ደግሞ ፍርድን ይወክላል ፡፡ እግዚአብሔር የኢዮአስን ተግባር አየ እና አጸናው። በ 2 ኛ ዜና 14 ፡1 ተመሳሳይ ሐረግ እንዴት እንደተረጎምክ ተመልከት ፡፡ ኣት: - “እግዚአብሔር ትክክል እንደ ሆነ የወሰነው” ወይም “እግዚአብሔር ትክክል አድርጎ የወሰደው” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)

በካህኑ በዮዳሄ ዘመን ሁሉ

ይህ አገላለጽ “ካህኑ ዮዳሄ በሕይወት እስካለ ድረስ” ማለት ነው። ( ፈሊጥን፡ይመልከቱ)

ዮዳሄ ሁለት ሚስቶችን አገባለት

“ዮዳሄ ለኢዮአስ ሁለት ሚስቶችን መረጠ”