am_tn/2ch/22/04.md

1.6 KiB

በእግዚአብሔር ፊት

የእግዚአብሔር እይታ ፍርዱን ወይም ግምገማውን ይወክላል ፡፡ ኣት: - “እንደ እግዚአብሔር ፍርድ” ( ዘይቤያዊን ፡ይመልከቱ)

የአክዓብ ቤት ሲያደርግ እንደነበረው

“ቤት” የሚለው ቃል በቤቱ ውስጥ የሚኖሩትን ቤተሰቦች የሚገልጽ ተኪ ስም ነው ፡፡ በዚህ ሁኔታ እሱ የአክአብን ዘሮች ያመለክታል ፡፡ በ 2 ኛ ዜና 21፡ 6 ውስጥ ይህንን እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት ፡፡ ኣት: - “የአክዓብ ዘሮች እንዳደረጉ” ( የባህሪ ስምን ፡ይመልከቱ)

እነርሱ አማካሪዎቹ ነበሩ

“የአክዓብ ዘሮች ምክር ሰጡት”

ለጥፋቱ

“ይህም ጥፋት አመጣ”

የእነርሱን ምክርም ተከትሏል ፡፡ ሄደ

“እርሱ ደግሞ የእነርሱን ምክር ተከትሎ ፣ ሄደ” ወይም “እርሱ ደግሞ የእነርሱን ምክር ተከተለ”

በአራምን ንጉሥ በአዛሄል ላይ

አዛሄል ብቻውን እንዳልተዋጋ ፣ ነገር ግን ሠራዊቱን ከእርሱ ጋር እንደወሰደ አንባቢው መገንዘብ አለበት ፡፡ ኣት: “የአራምን ንጉሥ አዛኤልን እና ሠራዊቱን ሊወጋ ሄደ” ( ሁሉን በአንዱ ወይም አንዱን በሁሉ መወከልን ፡ይመልከቱ)

አዛኤል

ይህ የሰው ስም ነው። ( የስሞችን አተረጓጎም ፡ይመልከቱ)